В Эфиопии задержан медик, пытавшийся воскресить мертвого

21.07.2018 22:57

В Эфиопии задержан мужчина, пытавшийся воскресить погибшего в автоаварии. Гетайаукал Айеле называл себя пророком. Полиция спасла его от гнева родственников умершего.

Гетайаукал Айеле посетил семью, которая за два дня до этого похоронила своего родственника — Белая Бифту, попавшего в смертельную аварию на мотоцикле.

Он пообещал родным воскресить мертвого, словно Иисус. Для этого могилу Бифту раскопали, гроб открыли.

После чего Айеле спустился в могилу и начал кричать: «Белай, проснись!»

በምሥራቅ ወለጋ የአራት ቀን ሬሳ አስነሳለው ብሎ መቃብር ያስቆፈረው ‘ነብይ’ በቁጠጥጥር ሥር ዋለ አቶ በላይ ቢፍቱ የሊሙ ወረዳ ገሊላ ከተማ ነዋሪ ነበሩ። ባሳለፈነው ሰኞ ነበር በድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው ያለፈው።ቤተሰብ ሃዘን ተቀምጦ ሳለ ጌታያውቃል አየለ የሚባል ግለሰብ ለሟች ቤተሰቦች የመጸሃፍ ቅዱሱን አላዛር ታሪክ ከነገራቸው በኋላ ሟቹ በላይን እንደሚያስነሳ ይነግራቸዋል።ከዚያም በላይን ከሞት እንደሚያስነሳ የቤተሰብ አባላቱን ካሳመነ በኋላ በላይ ወደተቀበረበት ወደ ሙሉ ወንጌል የመቃብር ስፍራ ይዟቸው ሄደ።በቤተክረስቲያኗ ቅጥር ግቢ የነበሩት የሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ሰራተኛ የሆኑት አቶ ዲንሳ ደበላ ”ከመቃብሩ ስፍራ በላይ ከሞት ይነሳል የሚል ተደጋጋሚ ድምጽ ሰምቼ ምን እየተከናወነ እነደሆነ ለማጣራት ወደ ስፍራው ሄድኩ” ይላሉ።እሳቸው እንደሚሉት ድርጊቱ የቤተክረስቲያኒቷን ስርዓት እንደሚጻረረ በምንገር ድርጊቱ እንዲቆም ሲያሳስቡ ከግለሰቦቹ ጥቃት ሊሰነዘርባቸው ሲል ሸሽተዋል።ከዚያም ጌታያውቃል የተባለው ግለሰብ መቃብሩን አስቆፍሮ የሬሳ ሳጥኑን ከከፈተ በኋላ በተደጋጋሚ ”በላይ ተነስ” እያለ ሲጮህ ነበር።በዚህ ብቻ የልተቆጠበው ይህ ግለሰብ የሬሳ ሳጥኑ ላይ ተዘርግቶ በመተኛት ‘ተነስ’ እያለ በተደጋጋሚ ድምጹን አሰማ።እራሱን ነብይ እያለ የሚጠራው ይህ ግለሰብ ከላይ የተጠቀሰን ድርጊት ሲፈጽም የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ በርካቶች ሲቀባበሉት ውለዋል።በመጨረሻም መልስ ያጣው ግለሰብ ”ምንም ማድረግ አይቻልም” ብሎ ከመቃብሩ ጉድጓድ ውስጥ ወጥቶ ሊሄድ ሲልጉዳይን በአትኩሮት ሲከታተሉ የነበሩ የአከባቢው ሰዎች እና የቤተሰብ አባላት በግለሰቡ ድርጊት በመበሳጨታቸው ሊደበድቡት ተነሱ ሲሉ አቶ ዲንሳ ነግረውናል።ዘግይቶ በአካባቢው የተገኘው ፖሊስ አቶ ጌታያውቃልን ከመደብደብ አትረፎት በቁጥጥር ስር አውሎታል።”አሁን በቁጥጥር ስር ይገኛል” ሲሉ የሊሙ ወረዳ የፖሊስ አባል የሆኑት ኮማንደር ታደሰ አማኑ ነግረውናል።”ግለሰቡ የፈጸመውን ድርጊት እያጣራን ነው። ነብይ ነኝ የሚለው ይህ ሰው በአካባቢው ያሉ የየትኛውም የቤተክረስቲያን አባል እንዳልሆነ አረጋግጠናል” ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።ይህ ግለሰብ የወረዳው ጤና ቢሮ ባልደረባ ስለመሆኑም ከምንጮቻችን መረዳት ችለናል።

Gepostet von አብዱ ኤቢ am Samstag, 21. Juli 2018

Когда восклицания не подействовали, пророк выбрался из могилы. Родственники покойного хотели его избить. Подоспевшая полиция арестовала лжепророка.

Теперь Айеле грощит наказание за надругательство над мертвым.

Выяснилось, что назвавшийся пророком — медик по профессии.

Источник

Следующая новость
Предыдущая новость

Председатель регионального Заксобрания Евгений Лебедев обратился к нижегородцам в день победы в Курской битве 23 августа Медики озвучили последние данные о заболеваемости COVID-19 в Нижегородской области Нижегородский кремль закроют для прогулок и экскурсий с 19 апреля Похолодание до +8 градусов ожидается в Нижегородской области Правительство РФ выделит 3 млрд рублей на строительство нижегородской трассы Неклюдово-Золотово

ЦИТАТА "Подтверждение долгосрочных РДЭ отражает неизменное мнение Fitch о перспективах поддержки банков."
© Fitch Ratings
Лента публикаций